
እምነት እንዲያድግ በማመዛዘን እና በመረዳት ላይ የተመሠረተ መሆን አለበት ብለን እናምናለን።
በየሹዋ እቅብተ እምነት አገልግሎት የአንድን ሰው እምነት መረዳት አስፈላጊ እንደሆነ እናምናለን። እውቀት በራስ የመተማመን ስሜትን ያመጣል ፤ በራስ መተማመን ደግሞ ስለ አምላክ ትርጉም ያለው ውይይት ለማድረግ ያስችላል ።

እንደ ክርስቶስ ትምህርት ሳይሆን፥ እንደ ሰው ወግና እንደ ዓለማዊ እንደ መጀመሪያ ትምህርት ባለ በፍልስፍና በከንቱም መታለል ማንም እንዳይማርካችሁ ተጠበቁ።